መዝሙር 118:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 መክበቡንስ ከበቡኝ፥ በጌታ ስም አጠፋኋቸው። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም11 መክበቡንስ በየአቅጣጫው ከበቡኝ፤ ነገር ግን በእግዚአብሔር ስም አስወግዳቸዋለሁ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 ከየአቅጣጫው በዙሪያዬ ነበሩ፤ ነገር ግን በእግዚአብሔር ኀይል ደመሰስኳቸው። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 አንተን እንዳልበድል፥ ቃልህን በልቤ ሰወርሁ። See the chapter |