Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




መዝሙር 115:5 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

5 አፍ አላቸው አይናገሩምም፥ ዐይን አላቸው አያዩምም፥

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

5 አፍ አላቸው፤ አይናገሩም፤ ዐይን አላቸው፤ አያዩም፣

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

5 አፍ አላቸው፤ አይናገሩም፤ ዐይን አላቸው፤ አያዩም፤

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

5 በሕ​ዝቡ ሁሉ ፊት ስእ​ለ​ቴን ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እሰ​ጣ​ለሁ።

See the chapter Copy




መዝሙር 115:5
2 Cross References  

በዱባ እርሻ (የአትክልት ስፍራ) ውስጥ እንዳለ እንደ ወፍ ማስፈራርያ ዓምድ ናቸው፥ እነርሱም አይናገሩም፤ መራመድም ስለማይችሉ ይሸከሙአቸዋል። ክፉ መሥራት አይችሉምና፥ ደግሞም መልካም መሥራት በእነርሱ ውስጥ የለምና አትፍሩአቸው።”


ሰው ሁሉ ቂላ ቂልና እውቀት የሌለው ሆኖአል፥ አንጥረኛም ሁሉ ከቀረጸው ምስል የተነሣ አፍሮአል፤ ቀልጦ የተሠራ ምስሉ ውሸት ነውና፥ እስትንፋስም የላቸውምና።


Follow us:

Advertisements


Advertisements