መዝሙር 113:6 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 በሰማይና በምድር ያሉትን ለማየት ዝቅ የሚል፥ See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም6 በሰማይና በምድር ያሉትንስ ለማየት፣ ራሱን ወደ ታች ዝቅ የሚያደርግ ማን ነው? See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም6 ነገር ግን ሰማይንና ምድርን ወደ ታች ይመለከታል። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 እናንተም ተራሮች፥ እንደ ኮርማዎች፥ ኮረብቶችስ፥ እንደ በጎች ጠቦቶች ለምን ዘለላችሁ? See the chapter |