Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




መዝሙር 11:3 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

3 መሠረቶቹ ከፈረሱ፥ ጻድቅ ምን ማድረግ ይችላል?

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

3 መሠረቱ ከተናደ፣ ጻድቅ ምን ማድረግ ይችላል?”

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

3 መሠረቶች ሲፈርሱ ጻድቅ ሰው ምን ማድረግ ይችላል?

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

3 የሽ​ን​ገ​ላን ከን​ፈ​ሮች ሁሉ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ያጠ​ፋ​ቸ​ዋል፥ ታላቅ ነገ​ርን የም​ት​ና​ገ​ረ​ው​ንም ምላስ፤

See the chapter Copy




መዝሙር 11:3
15 Cross References  

አያውቁም፥ አያስተውሉም፥ በጨለማ ውስጥ ይመላለሳሉ፥ የምድር መሠረቶች ሁሉ ተናወጡ።


ሆኖም የእግዚአብሔር ጠንካራ መሠረት የቆመው፦ “ጌታ የራሱ የሆኑትን ያውቃል፤” እንዲሁም “የጌታን ስም የሚጠራ ሁሉ ከዐመፅ ይራቅ፤” የሚለውን ማኅተም ታትሞ ነው።


ከዱሮ ዘመን የፈረሱት ስፍራዎች ይሠራሉ፥ የብዙ ትውልድም መሠረት ይታነጻል፤ አንተም፦ ሰባራውን ጠጋኝ፥ የአውራ መንገድ አዳሽ ትባላለህ።


“በወሰንኩት ጊዜ እኔ በቅን እፈርዳለሁ።”


ጻድቅ ግን መንገዱን ያጠነክራል፥ እጁም ንጹሕ የሆነ ሰው ኃይልን እየጨመረ ይሄዳል።


Follow us:

Advertisements


Advertisements