Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




መዝሙር 109:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

9 ልጆቹም ያለ አባት ይቅሩ፥ ሚስቱም መበለት ትሁን።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

9 ልጆቹ ድኻ አደጎች ይሁኑ፤ ሚስቱም መበለት ትሁን።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

9 ልጆቹ ያለ አባት ይቅሩ፤ ሚስቱም ባልዋ የሞተባት ሴት ትሁን።

See the chapter Copy




መዝሙር 109:9
3 Cross References  

ከአንተ ጋር ላለው ለአንዱ ድሃ ወገኔ ገንዘብ ብታበድረው፥ እንደ ባለ አራጣ አትሁንበት፥ ወለድም አታስከፍለው።


ስለዚህ ልጆቻቸውን ለራብ ስጥ፥ ለሰይፍም እጅ አሳልፈህ ስጣቸው፥ ሚስቶቻቸውም የወላድ መካንና መበለቶች ይሁኑ፥ ወንዶቻቸውም በሞት ይጥፉ፥ ጉልማሶቻቸውም በጦርነት ጊዜ በሰይፍ ይመቱ።


ድሀ አደጎችና አባት የሌለን ሆነናል፥ እናቶቻችን እንደ መበለቶች ሆነዋል።


Follow us:

Advertisements


Advertisements