መዝሙር 108:2 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)2 አምላኬ ሆይ ልቤ ጽኑ ነው፥ እቀኛለሁ፥ በክብሬም እዘምራለሁ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም2 በገናና መሰንቆም ተነሡ፤ እኔም ማልጄ እነሣለሁ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም2 በገናዬና መሰንቆዬም ተነሡ፤ እኔም በማለዳ እነሣለሁ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)2 የዐመፀኛ አፍና የኀጢአተኛ አፍ በላዬ ተላቅቀዋልና። በሽንገላ አንደበትም በላዬ ተናገሩ፤ See the chapter |