Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




መዝሙር 108:10 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

10 ሞዓብ መታጠቢያዬ ነው፥ በኤዶምያስ ላይም ጫማዬን እዘረጋለሁ፥ በፍልስጥኤም ላይ ድሌን ዐውጃለሁ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

10 ወደ ተመሸገችው ከተማ ማን ይወስደኛል? ወደ ኤዶምያስ ማን ይመራኛል?

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

10 አምላክ ሆይ! ወደተመሸገችው ከተማ ማን ይወስደኛል? እስከ ኤዶምስ ማን ይመራኛል?

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

10 ልጆ​ቹም ታው​ከው ይሰ​ደዱ፥ ይለ​ም​ኑም፥ ከቤ​ቶ​ቻ​ቸ​ውም ያባ​ር​ሯ​ቸው።

See the chapter Copy




መዝሙር 108:10
5 Cross References  

ለመዘምራን አለቃ፥ ለትምህርት የዳዊት ቅኔ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements