Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




መዝሙር 107:29 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

29 ዐውሎ ነፋሱን አስቆመ፥ ሞገዱም ጸጥ አለ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

29 ዐውሎ ነፋሱን ጸጥ አደረገ፤ የባሕሩም ሞገድ ረጭ አለ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

29 ዐውሎ ነፋሱንና ማዕበሉን ጸጥ አደረገ።

See the chapter Copy




መዝሙር 107:29
7 Cross References  

እርሱም “እናንተ እምነት የጎደላችሁ! ለምን ትፈራላችሁ?” አላቸው፤ ከዚህ በኋላ ተነሥቶ ነፋሱንና ባሕሩን ገሠጸው፤ ታላቅ ጸጥታም ሆነ።


በጉልበትህ ተራሮችን አጸናሃቸው፥ በኃይልም ታጥቀሃል።


አቤቱ የሠራዊት አምላክ፥ እንደ አንተ ያለ ማን ነው? አቤቱ፥ አንተ ብርቱ ነህ፥ እውነትህም ይከብብሃል።


ዮናስንም አንሥተው ወደ ባሕሩ ጣሉት፤ ባሕሩም መናወጡን አቆመ።


የባሕሩን ማጓራት፥ የሞገድንም ጩኸት፥ የአሕዛብንም ማጉረምረም ዝም ታሰኛለህ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements