Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




መዝሙር 107:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

18 ሰውነታቸው መብልን ሁሉ ተጸየፈች፥ ወደ ሞትም ደጆች ቀረቡ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

18 ሰውነታቸው የምግብ ዐይነት ሁሉ ተጸየፈች፤ ወደ ሞትም ደጆች ቀረቡ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

18 ምግብ ስላስጠላቸው፥ ለመሞት ተቃርበው ነበር።

See the chapter Copy




መዝሙር 107:18
5 Cross References  

ጸሎቴ ወደ ፊትህ ትግባ፥ ጆሮህንም ወደ ጩኸቴ አዘንብል፥


ደምን የሚበቀል እርሱ አስቦአልና፥ የድሆችንም ጩኸት አልረሳምና።


እኔ፦ በሕይወት ዘመኔ እኩሌታ ከሕይወት ልለይ ይገባልን? በቀረው ዘመኔስ ወደ ሲኦል በሮች መግባት አለብኝን? አልኩ።


የሞት በሮች ተገልጠውልሃልን? የሞትንስ ጥላ ደጆች አይተሃልን?


Follow us:

Advertisements


Advertisements