መዝሙር 106:41 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)41 በአሕዛብም እጅ አሳልፎ ሰጣቸው፥ የሚጠሉአቸውም ገዙአቸው። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም41 ለአሕዛብ አሳልፎ ሰጣቸው፤ ጠላቶቻቸውም በላያቸው ሠለጠኑ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም41 ለአሕዛብ አሳልፎ ሰጣቸው፤ ጠላቶቻቸውም ገዥዎቻቸው ሆኑ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)41 ችግረኛንም በችግሩ ረዳው፤ እንደ ሀገር በጎች አደረገው። See the chapter |