መዝሙር 106:29 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)29 በሥራቸውም አስመረሩት፥ ቸነፈርም በላያቸው በዛ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም29 በሥራቸውም እግዚአብሔርን አስቈጡት፤ መቅሠፍትም በላያቸው መጣ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም29 በክፉ ሥራቸው እግዚአብሔርን አስቈጡት፤ በዚህ ምክንያት መቅሠፍት በመካከላቸው ተነሣ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)29 ዐውሎ ነፋሱንም ጸጥ አደረገ፥ ባሕሩም ዝም አለ። See the chapter |