መዝሙር 106:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 ሣርም በሚበላ በበሬ ምሳሌ ክብራቸውን ለወጡ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም20 ክብራቸው የሆነውንም ሣር በሚበላ፣ በበሬ ምስል ለወጡ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም20 የእግዚአብሔርንም ክብር ሣር በሚበላ እንስሳ ምስል ለወጡ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)20 ቃሉን ልኮ ፈወሳቸው፥ ከጥፋታቸውም አዳናቸው። See the chapter |