Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




መዝሙር 106:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

20 ሣርም በሚበላ በበሬ ምሳሌ ክብራቸውን ለወጡ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

20 ክብራቸው የሆነውንም ሣር በሚበላ፣ በበሬ ምስል ለወጡ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

20 የእግዚአብሔርንም ክብር ሣር በሚበላ እንስሳ ምስል ለወጡ።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

20 ቃሉን ልኮ ፈወ​ሳ​ቸው፥ ከጥ​ፋ​ታ​ቸ​ውም አዳ​ና​ቸው።

See the chapter Copy




መዝሙር 106:20
6 Cross References  

በውኑ አማልክት ያልሆኑትን አማልክቱን የለወጣቸው አንድ ሕዝብ አለን? ነገር ግን ሕዝቤ ክብሩን በማይረባ ነገር ለወጠ።


በስምህ ቀኑን ሁሉ ደስ ይላቸዋል፥ በጽድቅህም ከፍ ከፍ ይላሉ፥


ከእጃቸው ተቀብሎ በቅርጽ መሥሪያ ቀረጸው፥ ቀልጦ የተሠራ ጥጃ አደረገው፤ እርሱም፦ “እስራኤል ሆይ፥ እነዚህ ከግብጽ ምድር ያወጡህ አማልክትህ ናቸው” አላቸው።


Follow us:

Advertisements


Advertisements