መዝሙር 105:40 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)40 ለመኑ፥ ድርጭትንም አመጣላቸው፥ የሰማይንም እንጀራ አጠገባቸው። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም40 በለመኑትም ጊዜ፣ ድርጭት አመጣላቸው፤ የሰማይንም እንጀራ አጠገባቸው። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም40 ምግብ በጠየቁት ጊዜ ድርጭቶችን ላከላቸው። ከሰማይ እንጀራን ልኮ አጠገባቸው። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)40 እግዚአብሔርም በሕዝቡ ላይ ቍጣን ተቈጣ፥ ርስቱንም ተጸየፈ። See the chapter |