መዝሙር 105:28 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)28 ጨለማን ላከ፥ ጨለመባቸውም፥ በቃሉም ዐመፁ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም28 ጨለማን ልኮ ምድሪቱን ጽልመት አለበሰ፤ እነርሱም በቃሉ ላይ ማመፅን ተዉ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም28 እግዚአብሔር በአገሩ ላይ ጨለማ እንዲሆን አደረገ፤ ይሁን እንጂ ግብጻውያን ትእዛዞቹን አልፈጸሙም። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)28 በብዔል ፌጎርም ዐለቁ፥ የሞተ መሥዋዕትንም በሉ፤ See the chapter |