መዝሙር 104:5 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)5 ለዘለዓለም እንዳትናወጥ ምድርን በመሠረትዋ ላይ መሠረታት። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም5 ለዘላለም እንዳትናወጥ፣ ምድርን በመሠረቷ ላይ አጸናት። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም5 ምድርን በመሠረትዋ ላይ አጽንተህ አቆምሃት፤ ከቶም አትናወጥም። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)5 የሠራውን ድንቅ ዐስቡ፥ ተአምራቱን፥ የአፉንም ፍርድ። See the chapter |