መዝሙር 102:28 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)28 አንተ ግን ያው አንተ ነህ፥ ዓመቶችህም ከቶ አያልቁም። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም28 የአገልጋዮችህ ልጆች ተደላድለው ይኖራሉ፤ ዘራቸውም በፊትህ ጸንቶ ይኖራል።” See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም28 የአገልጋዮችህ ልጆች በሰላም ይኖራሉ፤ ትውልዳቸውም በአንተ ዘንድ ጸንቶ ይኖራል። See the chapter |