መዝሙር 102:27 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)27 እነርሱ ይጠፋሉ፥ አንተ ግን ትኖራለህ፥ ሁላቸውም እንደ ልብስ ያረጃሉ፥ እንደ መጐናጸፊያም ትለውጣቸዋለህ፥ ይለወጣሉም፥ See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም27 አንተ ግን ያው አንተ ነህ፤ ዘመንህም ፍጻሜ የለውም። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም27 አንተ ግን ለዘለዓለም ያው ነህ፤ ዓመቶችህም ከቶ አያልቁም። See the chapter |