መዝሙር 102:24 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)24 በመንገዴ ጉልበቴ ዛለ፦ ዘመኔም አጠረ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም24 እኔም እንዲህ አልሁ፤ “አምላኬ ሆይ፤ በዘመኔ እኩሌታ አትውሰደኝ፤ ዘመናትህ ከትውልድ እስከ ትውልድ ይኖራሉ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም24 “አምላክ ሆይ! የአንተ ዘመን ከትውልድ ወደ ትውልድ የሚተላለፍ ስለ ሆነ ዕድሜዬን ሳላጠናቅቅ በግማሽ ዕድሜዬ አትውሰደኝ” አልኩ። See the chapter |