መዝሙር 101:4 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 ጠማማ ልብም ከእኔ ይርቃል፥ ክፉን አላውቀውም። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም4 ጠማማ ልብ ከእኔ ይርቃል፤ ለክፋትም ዕውቅና አልሰጥም። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም4 ጠማማ ልብ ያላቸው ሰዎች ከእኔ ይራቁ፤ ከክፋትም ጋር ምንም ግንኙነት የለኝም። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 ተቀሠፍሁ ልቤም እንደ ሣር ደረቀ። እህል መብላት ተረስቶኛልና See the chapter |