Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ምሳሌ 8:25 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

25 ተራሮች ገና ሳይመሠረቱ፥ ከኮረብቶች በፊት እኔ ተወለድሁ፥

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

25 ተራሮች ገና ሳይመሠረቱ፣ ከኰረብቶችም በፊት ተወለድሁ፤

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

25 ተራራዎችና ኰረብቶች ከመመሥረታቸው በፊት ተወለድኩ።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

25 ተራሮች ሳይመሠረቱ፥ ከኮረብቶች በፊት ወለደኝ፥

See the chapter Copy




ምሳሌ 8:25
7 Cross References  

ተራሮች ሳይወለዱ፥ ምድርም ዓለምም ሳይሠሩ፥ ከዘለዓለም እስከ ዘለዓለም ድረስ አንተ ነህ።


እናም፥ “ጌታ ሆይ! አንተ ከጥንት ምድርን መሠረትህ፥ ሰማዮችም የእጆችህ ሥራ ናቸው፤


ምድሪቱንና ሜዳውን ገና ሳይፈጥር፥ የመጀመሪያውንም የዓለም አፈር።


ወደ ተራሮች ይወጣሉ፥ ወደ ቈላዎች፥ ወዳዘጋጀህላቸው ስፍራ ይወርዳሉ፥


Follow us:

Advertisements


Advertisements