Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ምሳሌ 6:28 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

28 በፍም ላይ የሚሄድ እግሮቹስ የማይቃጠሉ ማን ነው?

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

28 አንድ ሰው እግሮቹ ሳይቃጠሉ፣ በፍም ላይ መሄድ ይችላልን?

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

28 እግሩስ ሳይቃጠል ፍም ረግጦ ለመሄድ የሚችል ሰው አለን?

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

28 ወይም በፍም ላይ የሚሄድ፥ እግሮቹስ የማይቃጠሉ ማን ነው?

See the chapter Copy




ምሳሌ 6:28
2 Cross References  

በጉያው እሳትን የሚታቀፍ፥ ልብሶቹስ የማይቃጠሉ ማን ነው?


ወደ ሰው ሚስት የሚገባም እንዲሁ ነው፥ የሚነካትም ሁሉ ሳይቀጣ አይቀርም።


Follow us:

Advertisements


Advertisements