Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ምሳሌ 6:27 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

27 በጉያው እሳትን የሚታቀፍ፥ ልብሶቹስ የማይቃጠሉ ማን ነው?

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

27 ለመሆኑ ልብሱ ሳይቃጠል፣ በጕያው እሳት መያዝ የሚችል ሰው አለን?

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

27 በጉያው እሳት ይዞ ልብሱ የማይቃጠልበት ሰው አለን?

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

27 በጕያው እሳትን የሚታቀፍ፥ ልብሶቹስ የማይቃጠሉ ማን ነው?

See the chapter Copy




ምሳሌ 6:27
5 Cross References  

እንዲሁም ምላስ ትንሽ የሰውነት ክፍል ሆና ሳለች በታላላቅ ነገሮች ትኩራራለች፤ ትልቅ ጫካ በትንሽ እሳት እንዴት ተቃጥሎ እንደሚጠፋ አስተውሉ፤


የሴተኛ ዐዳሪዋ ዋጋ እስከ አንዲት እንጀራ ነው፥ አመንዝራም ሴት የሰውን ሕይወት ታጠምዳለች።


በፍም ላይ የሚሄድ እግሮቹስ የማይቃጠሉ ማን ነው?


Follow us:

Advertisements


Advertisements