ምሳሌ 6:25 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)25 ውበትዋን በልብህ አትመኘው፥ በዐይኖችዋም አትማረክ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም25 ውበቷን በልብህ አትመኝ፤ በዐይኗም አትጠመድ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም25 ቊንጅናዋን አትመኝ፤ በዐይንዋ ጥቅሻ አትማረክ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)25 ውበቷ ድል አይንሣህ። በዐይኖችዋ አትጠመድ፥ በቅንድቧም አትማረክ። See the chapter |