Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ምሳሌ 6:21 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

21 ሁልጊዜም በልብህ አኑራቸው፥ በአንገትህም እሰራቸው።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

21 ምን ጊዜም በልብህ አኑራቸው፤ በዐንገትህም ዙሪያ እሰራቸው።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

21 የእነርሱን መመሪያ ዘወትር ተከተል፤ ቃላቸውንም ዘወትር ጠብቅ፤

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

21 ሁልጊዜ በልብህ አኑረው፥ በአንገትህም እሰረው።

See the chapter Copy




ምሳሌ 6:21
8 Cross References  

ደግነትና እውነት አይተዉህ፥ በአንገትህ ላይ እሰራቸው፥ በልብህ ጽላት ጻፋቸው።


እናንተም በሕያው እግዚአብሔር መንፈስ እንጂ በቀለም ያልሆነ፥ ሥጋ በሆነ በልብ ጽላት እንጂ በድንጋይ ጽላት ያልተጻፈ፥ በእኛም የተገለገለ፥ የክርስቶስ መልእክት እንደ ሆናችሁ የተገለጠ ነው።


አትተዋት፥ ትጠብቅሃለች፥ ውደዳት፥ ትንከባከብህማለች።


በእጅህም ምልክት አድርገህ እሰረው፥ በዐይኖችህም መካከል እንደክታብ ይሁንህ።


ጌታ በብርቱ እጅ ከግብጽ አውጥቶናልና በእጅህ እንደ ምልክት፥ በዐይኖችህም መካከል እንደ ተንጠለጠለ ነገር ይሁንልህ።


ከዓይንህ አታርቃቸው፥ በልብህም ውስጥ ጠብቃቸው።


በእጅህ እንደ ምልክት በዐይኖችህም መካከል እንደ መታሰቢያ ይሁንልህ፥ የጌታ ሕግ በአፍህ እንዲሆን፥ ጌታ በብርቱ እጅ ከግብጽ አውጥቶሃልና።


Follow us:

Advertisements


Advertisements