ምሳሌ 4:21 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)21 ከዓይንህ አታርቃቸው፥ በልብህም ውስጥ ጠብቃቸው። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም21 ከእይታህ አታርቀው፤ በልብህም ጠብቀው፤ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም21 ከዐይንህ አታርቃቸው፤ በልብህም ውስጥ ጠብቃቸው። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)21 ምንጮችህ እንዳይደርቁ፥ በልብህ ጠብቃቸው። See the chapter |