ምሳሌ 4:2 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)2 መልካም ትምህርትን እሰጣችኋለሁና፥ ሕጌን አትተዉ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም2 በጎ ትምህርት እሰጣችኋለሁ፤ ስለዚህ ትምህርቴን አትተዉ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም2 እኔ የማስተምራችሁ ትምህርት መልካም ስለ ሆነ ቸል አትበሉት። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)2 መልካም ስጦታን እሰጣችኋለሁና፥ ሕጌን አትተዉ። See the chapter |