ምሳሌ 31:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 ማትረፍዋን ታስተውላለች፥ መብራትዋ በሌሊት አይጠፋም። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም18 ሥራዋ ትርፋማ መሆኑን ታስተውላለች፤ በሌሊትም መብራቷ አይጠፋም። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 የምትሠራው ሁሉ ዋጋ እንዳለው ታውቃለች፤ ማታም ስትሠራ ስለምታመሽ መብራትዋ አይጠፋም፤ See the chapter |