ምሳሌ 31:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)14 እርሷ እንደ ነጋዴ መርከብ ናት፥ ከሩቅ አገር ምግብዋን ትሰበስባለች። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም14 እንደ ንግድ መርከብ፣ ምግቧን ከሩቅ ትሰበስባለች። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም14 እንደ ነጋዴ መርከብ ወደ ሩቅ ስፍራዎች በመሄድ ልዩ ልዩ ዐይነት ምግቦችን ትሰበስባለች። See the chapter |