Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ምሳሌ 31:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

12 ዕድሜዋን ሙሉ መልካም ታደርግለታለች፥ ክፉም አታደርግም።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

12 በሕይወት ዘመኗ ሁሉ፣ መልካም ታደርግለታለች እንጂ አትጐዳውም።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

12 በምትኖርበት ዘመን ሁሉ መልካም ነገር ታደርግለታለች እንጂ ክፉ ነገር አታደርግበትም።

See the chapter Copy




ምሳሌ 31:12
4 Cross References  

የባሏ ልብ ይታመንባታል። መልካም ነገር አይጐድልበትም።


የበግ ጠጉርና የተልባ እግር ትፈልጋለች፥ በእጆችዋም ደስ ብሎአት ትሠራለች።


Follow us:

Advertisements


Advertisements