ምሳሌ 27:26 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)26 በጎች ለልብስህ ፍየሎችም የእርሻ ዋጋ ይሆናሉ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም26 ከበግ ጠቦቶች ልብስ ታገኛለህ፤ ፍየሎችም የዕርሻ መሬት መግዣ ይሆኑሃል። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም26 በጎችህ ለልብስ የሚሆን ጠጒር ይሰጡሃል፤ ከፍየሎችህ ጥቂቶቹን በመሸጥ የመሬት መግዣ ገንዘብ ታገኛለህ። See the chapter |