Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ምሳሌ 27:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

16 እርሷንም መከልከል ነፍስን መከልከልና ዘይትን በቀኝ እጅ መጨበጥ ነው።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

16 እርሷን ለመግታት መሞከር፣ ነፋስን እንደ መግታት ወይም ዘይትን በእጅ እንደ መጨበጥ ነው።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

16 ነፋስን ለማቆም ዘይትንም በእጅ ጨብጦ ለመያዝ እንደማይቻል ሁሉ እርስዋንም ዝም ማሰኘት አይቻልም።

See the chapter Copy




ምሳሌ 27:16
3 Cross References  

ማርያምም ዋጋው እጅግ የከበረ የጥሩ ናርዶስ ሽቶ ንጥር ወስዳ የኢየሱስን እግሮች ቀባች፤ በጠጉርዋም አበሰቻችው፤ ቤቱም በሽቶው መዓዛ ተሞላ።


በዝናብ ቀን የሚያንጠባጥብ ቤትና ጠበኛ ሴት አንድ ናቸው፥


ብረት ብረትን ይስለዋል፥ ሰውም ባልንጀራውን እንዲሁ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements