ምሳሌ 26:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 ትንታግንና ፍላጻን ሞትንም እንደሚወረውር እንደ ዕብድ ሰው፥ See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም18 ትንታግ ወይም የሚገድል ፍላጻ እንደሚወረውር እብድ፣ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18-19 ሰውን አታሎ “በቀልድ ነው ያደረግኹት” የሚል ሰው በአደገኛ የጦር መሣሪያ እንደሚጫወት ዕብድ ሰው ነው። See the chapter |