ምሳሌ 24:19 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)19 በክፉ አድራጊዎች የተነሣ አትቈጣ፥ በክፉዎችም አትቅና። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም19 በጨካኞች ድርጊት አትጨነቅ፤ በክፉዎችም አትቅና፤ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም19 በክፉ ሰዎች አድራጎት አትጨነቅ፤ በእነርሱም አትቅና፤ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)19 ክፋትን በሚያደርጉ ሰዎች ደስ አይበልህ፥ በክፉዎችም አትቅና። See the chapter |