ምሳሌ 24:10 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)10 በመከራ ቀን ብትዝል፥ በእርግጥም ጉልበትህ ትንሽ ነው ማለት ነው። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም10 በመከራ ጊዜ ፈራ ተባ ካልህ፣ ዐቅምህ ምንኛ ደካማ ነው! See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም10 መከራ በሚደርስብህ ጊዜ መጽናት የማትችል ከሆንክ ምንም ብርታት የለህም ማለት ነው። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 በመከራ ቀንና በክፉ ቀን እስኪያልቅ ድረስ ያረክሰዋል። See the chapter |