ምሳሌ 23:22 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)22 የወለደህን አባትህን ስማ፥ እናትህም ባረጀች ጊዜ አትናቃት። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም22 የወለደህን አባትህን አድምጥ፤ እናትህንም ባረጀች ጊዜ አትናቃት። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም22 የወለደህ እርሱ ስለ ሆነ የአባትህን ምክር ስማ፤ እናትህም ባረጀች ጊዜ አትናቃት። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)22 ልጄ ሆይ፥ የወለደህን አባትህን ስማ፥ እናትህም ባረጀች ጊዜ አትናቃት። See the chapter |