ምሳሌ 23:2 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)2 ሰውነትህም ቢጎመጅ፥ በጉሮሮህ ላይ ካራ አድርግ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም2 ሆዳም ብትሆን እንኳ፣ በጕረሮህ ላይ ካራ አጋድምበት፤ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም2 ለመብላት ብትጓጓ እንኳ ብዙ ከመብላት ተቈጠብ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)2 በእጅህ ተቀበል፥ እንደዚህም ታዘጋጅ ዘንድ እንዳለህ ዕወቅ። See the chapter |