Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ምሳሌ 23:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

14 በበትር ትመታዋለህ፥ ነፍሱንም ታድናለህ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

14 በአርጩሜ ቅጣው፤ ነፍሱንም ከሞት አድናት።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

14 እንዲያውም በአርጩሜ ብትመታው ሕይወቱን ከሞት ለማዳን ጥሩ ዋስትና ይሆነዋል።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

14 አንተ በበትር ትመታቸዋለህ፥ ነፍሳቸውን ግን ከሞት ታድናለህ።

See the chapter Copy




ምሳሌ 23:14
4 Cross References  

እንደዚህ ያለው ሰው፥ መንፈሱ በጌታ በኢየሱስ ቀን እንድትድን፥ ሥጋው ይፈርስ ዘንድ ለሰይጣን አሳልፋችሁ ስጡት።


ቂልነት በልጅ ልብ ውስጥ ተተብትቧል፥ የተግሣጽ በትር ግን ነፃ ያደርገዋል።


ነገር ግን በተፈረደብን ጊዜ ከዓለም ጋር እንዳንኮነን በጌታ እንገሠጻለን።


በበትር ከመምታት የሚራራ ሰው ልጁን ይጠላል፥ ልጁን የሚወድድ ግን ተግቶ ይገሥጸዋል።


Follow us:

Advertisements


Advertisements