ምሳሌ 23:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 ልብህን ለምክር ስጥ፥ ጆሮህንም እንዲሁ ለእውቀት ቃላት። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም12 ልብህን ለምክር፣ ጆሮህንም ለዕውቀት ቃል ስጥ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 አእምሮህን በትምህርት ላይ፥ ጆሮህንም ዕውቀትን በመስማት ላይ አውላቸው። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 ልብህን ለተግሣጽ ስጥ፥ ጆሮህንም ለዕውቀት ቃል አዘጋጅ። See the chapter |