ምሳሌ 22:28 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)28 አባቶችህ የሠሩትን የቀድሞውን የድንበር ምልክት አታፋልስ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም28 የቀድሞ አባቶችህ ያስቀመጡትን፣ የጥንቱን የወሰን ምልክት አታፋልስ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም28 የቀድሞ አባቶችህ ያኖሩትን የወሰን ምልክት አትለውጥ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)28 አባቶችህ የሠሩትን የቀድሞውን ድንበር አታፍርስ። See the chapter |