Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ምሳሌ 22:26 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

26 የምር ቃል እንደሚገቡ፥ ለባለ ዕዳዎች እንደሚዋሱ አትሁን፥

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

26 በዋስትና ቃል እጅ አትምታ፤ ለብድር ተያዥ አትሁን፤

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

26 የሌላ ሰው ዕዳ ለመክፈል ዋስ አትሁን፤

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

26 የሰውን ፊት በማፈር ራስህን ለዋስትና አትስጥ።

See the chapter Copy




ምሳሌ 22:26
4 Cross References  

ለእንግዳ ሰው የሚዋስ ክፉ መከራን ይቀበላል፥ ዋስ መሆንን የሚጠላ ግን ይድናል።


አእምሮ የጐደለው ሰው አጋና ይመታል፥ በባልንጀራውም ፊት ይዋሳል።


ለማያውቀው ከተዋሰ ሰው ልብሱን ውሰድ፥ ለእንግዳ ሰው የተዋሰውንም ለመያዣነት አስቀረው።


Follow us:

Advertisements


Advertisements