ምሳሌ 21:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 ከማስተዋል መንገድ የሚሳሳት ሰው በሙታን ጉባኤ ያርፋል። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም16 የማስተዋልን መንገድ የሚስት ሰው፣ በሙታን ጉባኤ ያርፋል። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 ከማስተዋል መንገድ የሚርቀውን ሰው ሞት ይጠብቀዋል። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 ከጽድቅ መንገድ የሚሳሳት ሰው፥ በረዐይት ጉባኤ ያርፋል። See the chapter |