ምሳሌ 2:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 ማመዛዘን ይጠብቅሃል፥ ማስተዋልም ይከላከልልሃል፥ See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም11 የመለየት ችሎታ ይጋርድሃል፤ ማስተዋልም ይጠብቅሃል። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 አርቆ ማስተዋል ይጠብቅሃል፤ መገንዘብም ከክፉ ነገር ይከላከልልሃል። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 መልካም ምክር ትጠብቅሃለች፤ የተቀደሰች ማስተዋልም ትጋርድሃለች። See the chapter |