ምሳሌ 15:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 ፌዘኛ ሰው የሚዘልፈውን አይወድድም፥ ወደ ጠቢባንም አይሄድም። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም12 ፌዘኛ መታረምን አይወድድም፤ ጠቢባንንም አያማክርም። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 ፌዘኛ ተግሣጽን አይወድም፤ ከጠቢባንም ምክርን አይጠይቅም። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 አላዋቂ ሰው የሚዘልፈውን አይወድድም፥ ከጠቢባንም ጋር አይነጋገርም። See the chapter |