ፊልጵስዩስ 4:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 ኃይልን በሚሰጠኝ በክርስቶስ ሁሉን ነገር ማድረግ እችላለሁ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም13 ኀይልን በሚሰጠኝ በርሱ ሁሉን ማድረግ እችላለሁ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም13 ኀይልን በሚሰጠኝ በክርስቶስ ሁሉን ነገር ማድረግ እችላለሁ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 በሚያስችለኝ በክርስቶስ ሁሉን እችላለሁ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)13 ኃይልን በሚሰጠኝ በክርስቶስ ሁሉን እችላለሁ። See the chapter |