ፊልጵስዩስ 2:24 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)24 እኔም ራሴ ደግሞ ፈጥኜ እንደምመጣ በጌታ ታምኜአለሁ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም24 እኔም ራሴ ቶሎ እንደምመጣ በጌታ ታምኛለሁ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም24 እንዲያውም እኔ ራሴ በቶሎ ወደ እናንተ መምጣት እንድችል ጌታ ይረዳኛል ብዬ እተማመናለሁ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)24 እኔም ፈጥኜ እንደምመጣ በጌታችን አምናለሁ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)24 ራሴ ደግሞ ግን ፈጥኜ እንድመጣ በጌታ ታምኜአለሁ። See the chapter |