ፊልሞና 1:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 እርሱን እልከዋለሁ፤ አንተም ልቤ እንደምትቀበል አድርገህ ተቀበለው። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም12 የልቤ የሆነውን እርሱን መልሼ ወደ አንተ ልኬዋለሁ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 እነሆ እርሱን ወደ አንተ መልሼ ልኬዋለሁ፤ እርሱን ወደ አንተ ስልከውም የገዛ ራሴን ልብ እንደ ላክሁ አድርጌ እቈጥረዋለሁ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 እርሱን እልከዋለሁ፤ አንተም ልቤ እንደሚሆን ተቀበለው። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)12 እርሱን እልከዋለሁ፤ See the chapter |