Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ዘኍል 33:44 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

44 ከአቦትም ተጉዘው በሞዓብ ዳርቻ ባለው በዒዬዓባሪም ሰፈሩ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

44 ከአቦት ተነሥተው በሞዓብ ዳርቻ በምትገኘው በዒዮዓባሪም ሰፈሩ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

44 ከኦቦት ተነሥተው በመጓዝ፥ በሞአብ ዳርቻ ባለው በዓባሪም ሰፈሩ።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

44 ከአ​ቦ​ትም ተጕ​ዘው በሞ​ዓብ ዳርቻ ባለው በጋይ ሰፈሩ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

44 ከአቦትም ተጕዘው በሞዓብ ዳርቻ ባለው በጋይ ሰፈሩ።

See the chapter Copy




ዘኍል 33:44
4 Cross References  

ከኦቦትም ተጉዘው በሞዓብ ፊት ለፊት ባለችው ምድረ በዳ፥ በፀሐይ መውጫ በኩል፥ በዒዬዓባሪም ሰፈሩ።


የእስራኤልም ልጆች ተጓዙ፥ በኦቦትም ሰፈሩ።


ከፋኖንም ተጉዘው በአቦት ሰፈሩ።


በዒዬዓባሪም ተጉዘው በዲቦንጋድ ሰፈሩ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements