Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ዘኍል 33:30 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

30 ከሐሽሞናም ተጉዘው በሞሴሮት ሰፈሩ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

30 ከሐሽሞና ተነሥተው በምሴሮት ሰፈሩ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

30 ከሐሽሞና ተነሥተው በመጓዝ በሞሴሮት ሰፈሩ።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

30 ከኤ​ሴ​ም​ናም ተጕ​ዘው በመ​ሱ​ሩት ሰፈሩ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

30 ከሐሽሞናም ተጕዘው በሞሴሮት ሰፈሩ።

See the chapter Copy




ዘኍል 33:30
5 Cross References  

ከሚትቃም ተጉዘው በሐሽሞና ሰፈሩ።


ከሞሴሮትም ተጉዘው በብኔያዕቃን ሰፈሩ።


ሙሴም አሮን የለበሰውን ልብስ አወለቀ፥ ልጁንም አልዓዛርን አለበሰው፤ አሮንም በዚያ በተራራው ራስ ላይ ሞተ፤ ሙሴና አልዓዛርም ከተራራው ወረዱ።


ወንድምህ አሮን በሖር ተራራ ላይ እንደ ሞተና ወደ ወገኖቹ እንደ ተሰበሰበ ሁሉ፥ አንተም በወጣህበት በዚያ ተራራ ላይ ሙት፥ ወደ ወገኖችህም ተሰብሰብ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements