Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ዘኍል 33:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

16 ከሲናም ምድረ በዳ ተጉዘው በኬብሮን-ሐታማ ሰፈሩ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

16 ከሲና ምድረ በዳ ተነሥተው በቂብሮት ሃታአባ ሰፈሩ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

16 ከሲና ምድረ በዳ ተነሥተው በመጓዝ በኪብሮት ሃትአዋ ሰፈሩ።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

16 ከሲና ምድረ በዳም ተጕ​ዘው በም​ኞት መቃ​ብር ሰፈሩ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

16 ከሲናም ምድረ በዳ ተጕዘው በምኞት መቃብር ሰፈሩ።

See the chapter Copy




ዘኍል 33:16
6 Cross References  

እንግዲህ የጐመጀውን ሕዝብ በዚያ ቀብረውታልና የዚያ ስፍራ ስም ኬብሮን-ሐታማ ተብሎ ተጠራ።


“ጌታ አምላካችን በኮሬብ እንዲህ ብሎ ተናገረን፦ ‘በዚህ ተራራ ለረጅም ጊዜ ቆይታችኋል፤


በእነርሱም መካከል የነበረው የተለያየ ሕዝብ እጅግ ጐመጀ፤ የእስራኤልም ልጆች ዳግመኛ ዘወር በለው አለቀሱ እንዲህም አሉ፦ “የምንበላውን ሥጋ ማን ይሰጠናል?


ከጌታም ተራራ ተነሥተው የሦስት ቀን መንገድ ያህል ተጓዙ፤ የጌታም የኪዳኑ ታቦት የሚያርፉበትን ስፍራ ለመፈለግ የሦስት ቀን መንገድ ቀድሞአቸው ተጓዘ።


ከኬብሮን-ሐታማም ተጉዘው በሐጼሮት ሰፈሩ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements