Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ዘኍል 33:10 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

10 ከኤሊምም ተጉዘው በኤርትራ ባሕር ዳር ሰፈሩ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

10 ከኤሊም ተነሥተው በቀይ ባሕር አጠገብ ሰፈሩ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

10 ከኤሊም ተነሥተው በቀይ ባሕር አጠገብ ሰፈሩ፤

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

10 ከኤ​ሊ​ምም ተጕ​ዘው በኤ​ር​ትራ ባሕር ዳር ሰፈሩ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

10 ከኤሊምም ተጕዘው በኤርትራ ባሕር ዳር ሰፈሩ።

See the chapter Copy




ዘኍል 33:10
4 Cross References  

የእስራኤል ልጆች ማኅበር ሁሉ ጌታ እንዳዘዘ ሊጓዙ ከሲን ምድረ በዳ ተነሡ፥ በረፊዲምም ሰፈሩ፤ ሕዝቡ የሚጠጡት ውኃ አልነበረም።


ከኤሊምም ተነሱ፥ የእስራኤልም ልጆች ማኅበር ሁሉ ከግብጽ ምድር ከወጡ በኋላ በሁለተኛው ወር፥ በዓሥራ አምስተኛው ቀን በኤሊምና በሲና መካከል ወዳለችው ወደ ሲን ምድረ በዳ መጡ።


ከማራም ተጉዘው ወደ ኤሊም መጡ፤ በኤሊምም ዐሥራ ሁለት የውኃ ምንጮች ሰባ ዘንባቦችም ነበሩ፤ በዚያም ሰፈሩ።


ከኤርትራም ባሕር ተጉዘው በሲን ምድረ በዳ ሰፈሩ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements